Telegram Group & Telegram Channel
🕊️ሀሙስ🕊️
ክፍል-3

አዎ ልክ ነወት ግንኮ እነሱን መሆን መመኘቴ ምንም ክፋት የለውም።እውቀት አላቸው፣ ጥበብ አላቸው ፣ብዙ ነገር መስራት ይችላሉ ፣ደግሞም በጣም ትጉህ ናቸው።ታዲያ ለምን እነሱን መሆን አልሻም አልኩ በሙሉ የራስ መተማመን።

ፊታቸውን ፈገግ አደረጉት ከዛም ወዳያው ኮስተር አሉ።ጥሩ ነው ስለ እነሱ በደምብ ታውቂያለሽ እውቀታቸው የስርቆት ፣ ጥበባቸው የሰይጣን ፣ስራቸው በተንኮል ፣ትጋታቸው እኛን ስለማጥፋት....... መሆኑንስ ታውቂያለሽ ?
እኚህ ሰውየ እብድ ይሆኑ እንዴ ? ዘንድሮኮ ኑሮ ያላሳበደው የለም በማን መፍረድ ይቻላል? እያልኩ ከራሴ ጋ በውስጤ ሳወራ ለሳቸው መመለሴን ዘንግቸው ኖሮ........በድጋሚ እሽ ይሄን ተይው ኢትዮጵያዊ መሆንንስ አትመኚም ? አሉኝ በመገረም እየተመለከቱኝ።.......እንዴ ኢትዮጵያዊ ሆኜ ለምን ኢትዮጵያዊነትን እመኛለሁ።አልኩ ግራ በገባው አነጋገር።
ደግ ኢትዮጵያዊ ነኝ ብለሻል። በይ እንግዲህ ስለ ኢትዮጵያውያን ስራ ንገሪኝ ?ምን እንዳደረጉ ተርኪልኝ።መቸም የራሱን ሀገር ታሪክ የማያውቅ ዜጋ የለም።ስለዚህ በደምብ አስረጂኝ.........
ፈጣሪየ ሆይ በጣም ደነገጥኩ ።እኔ ሲጀመር ያለ ማጋነን ስለ ኢትዮጵያ ምንም አላውቅም።
የማውቀው እንደምጠላት ብቻ ነው
bee



tg-me.com/nibab_lehiwot/148
Create:
Last Update:

🕊️ሀሙስ🕊️
ክፍል-3

አዎ ልክ ነወት ግንኮ እነሱን መሆን መመኘቴ ምንም ክፋት የለውም።እውቀት አላቸው፣ ጥበብ አላቸው ፣ብዙ ነገር መስራት ይችላሉ ፣ደግሞም በጣም ትጉህ ናቸው።ታዲያ ለምን እነሱን መሆን አልሻም አልኩ በሙሉ የራስ መተማመን።

ፊታቸውን ፈገግ አደረጉት ከዛም ወዳያው ኮስተር አሉ።ጥሩ ነው ስለ እነሱ በደምብ ታውቂያለሽ እውቀታቸው የስርቆት ፣ ጥበባቸው የሰይጣን ፣ስራቸው በተንኮል ፣ትጋታቸው እኛን ስለማጥፋት....... መሆኑንስ ታውቂያለሽ ?
እኚህ ሰውየ እብድ ይሆኑ እንዴ ? ዘንድሮኮ ኑሮ ያላሳበደው የለም በማን መፍረድ ይቻላል? እያልኩ ከራሴ ጋ በውስጤ ሳወራ ለሳቸው መመለሴን ዘንግቸው ኖሮ........በድጋሚ እሽ ይሄን ተይው ኢትዮጵያዊ መሆንንስ አትመኚም ? አሉኝ በመገረም እየተመለከቱኝ።.......እንዴ ኢትዮጵያዊ ሆኜ ለምን ኢትዮጵያዊነትን እመኛለሁ።አልኩ ግራ በገባው አነጋገር።
ደግ ኢትዮጵያዊ ነኝ ብለሻል። በይ እንግዲህ ስለ ኢትዮጵያውያን ስራ ንገሪኝ ?ምን እንዳደረጉ ተርኪልኝ።መቸም የራሱን ሀገር ታሪክ የማያውቅ ዜጋ የለም።ስለዚህ በደምብ አስረጂኝ.........
ፈጣሪየ ሆይ በጣም ደነገጥኩ ።እኔ ሲጀመር ያለ ማጋነን ስለ ኢትዮጵያ ምንም አላውቅም።
የማውቀው እንደምጠላት ብቻ ነው
bee

BY ሕይወትን - በገፅ


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 283

Share with your friend now:
tg-me.com/nibab_lehiwot/148

View MORE
Open in Telegram


ሕይወትን በገፅ Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

The S&P 500 slumped 1.8% on Monday and Tuesday, thanks to China Evergrande, the Chinese property company that looks like it is ready to default on its more-than $300 billion in debt. Cries of the next Lehman Brothers—or maybe the next Silverado?—echoed through the canyons of Wall Street as investors prepared for the worst.

Newly uncovered hack campaign in Telegram

The campaign, which security firm Check Point has named Rampant Kitten, comprises two main components, one for Windows and the other for Android. Rampant Kitten’s objective is to steal Telegram messages, passwords, and two-factor authentication codes sent by SMS and then also take screenshots and record sounds within earshot of an infected phone, the researchers said in a post published on Friday.

ሕይወትን በገፅ from vn


Telegram ሕይወትን - በገፅ
FROM USA